Ethiopian Maritime Authority

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን

ለቀድሞው የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አብዱልበር   ሸምሱ (ኢ/ር) የምስጋና እና የሽኝት መርሃ ግብር ተደረገ::

ህዳር 08 ፣2018 ዓ.ም (ኢማባ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ኢ/ር አብዱልበር ሸምሱ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አመራር እና ሰራተኞች…

Read More
“በሎጂስቲክስ የኢትዮጵያን ጥቅም ማስጠበቅ እና ዘርፉንተወዳዳሪ ማድረግን አጣጥሞ ማስኬድ ይገባል” ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

የኢትዮጵያን መርከቦች ከመጠቀም አንፃር የሚስተዋሉ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ ሰኔ 18/2017 ዓ.ም :- የኢትዮጵያን መርከቦች ከመጠቀም አንፃር…

Read More
“የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በሀገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ በሀገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ መወጣቱን ገልፀዋል። የኢፌዲሪ…

Read More
በቀላሉ የሚበላሹ የግብርና ምርቶችን ማቆያ የቀዝቃዛ መጋዘንና ማጓጓዣ የአሠራር ሥርዓትን አስመልክቶ በተካሄደ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ ፡፡

ሚያዚያ 07 ቀን 2017 ዓ.ም. (ኢማባ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከኪንግደም ኦፍ ኔዘርላንድ ጋር በመተባበር ኩል ፖርት አዲስ በሚል ስያሜ በሞጆ…

Read More
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና የሎጅስቲክስ አቅርቦት  ሰንሰለት አስተዳደር   የትምህርት እና ምርምር መርሀግብር   የሚያካሂዱ  ዩኒቨርስቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ተካሄደ።

ሚያዝያ 2/2017 ዓም(ትሎሚ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና የሎጅስቲክስ (Logistics) እና አቅርቦ ት ሰንሰለት አስተዳደር (Supply Chain Management)…

Read More