የሞጆ ደረቅ ወደብ ግንባታ ተጠናቅቆ በቅርቡ እንደሚመረቅና ወደቡ በስፋቱ፣ በሚያንቀሳቅሰው የኮንቴይነር አቅም እንዲሁም በዘመናዊነቱ እጅግ ከፍተኛ አቅም ያለው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
የሞጆ ደረቅ ወደብ ግንባታ ተጠናቅቆ በቅርቡ እንደሚመረቅና ወደቡ በስፋቱ፣ በሚያንቀሳቅሰው የኮንቴይነር አቅም እንዲሁም በዘመናዊነቱ እጅግ ከፍተኛ አቅም ያለው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።