Ethiopian Maritime Authority

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን

“በሎጂስቲክስ የኢትዮጵያን ጥቅም ማስጠበቅ እና ዘርፉንተወዳዳሪ ማድረግን አጣጥሞ ማስኬድ ይገባል” ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

የኢትዮጵያን መርከቦች ከመጠቀም አንፃር የሚስተዋሉ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ ሰኔ 18/2017 ዓ.ም :- የኢትዮጵያን መርከቦች ከመጠቀም አንፃር…

Read More
የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዲጂታል ስርዓትን በመተግበር ረገድ የተሻለ ስራ አከናውኗል::

አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 15/2016(ኢዜአ)፦ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዲጂታል ስርዓትን በመተግበር ረገድ የተሻለ ስራ ማከናወኑን የፌደራል መንግስት የድጋፍና የሱፐርቪዥን ቡድን ገለጸ።…

Read More
የከተማ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቢሾፍቱ የሚገኘው የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክስ አካዳሚ ላይ የመስክ ምልከታ አደረገ።

ቋሚ ኮሚቴው በማዕከሉ ውስጥ ለሰልጣኞች አገልግሎት የሚሰጡትን የመጀመሪያ እርዳታ ህክምና፣ ቤተ መፅሐፍት፣ የደህንነት መጠበቂያና የኮምፒውተር ማሰልጠኛ ክፍሎችን ተመልክቷል። የቋሚ ኮሚቴው…

Read More
በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት አገልግሎት ለመሳተፍ በዝግጅት ላይ ያሉ ኩባንያዎች እና ድርጅቶች ለሰነድ ማቅረቢያ የተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ እንዲራዘምላቸው ጠየቁ፡፡

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት አገልግሎት መሳተፍ ለሚፈልጉ ድርጅቶች እንዲመዘገቡ ህዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው…

Read More