አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር ወስጥ እንዲደርሱ በማድረግ የወደብ ወጪን ያስቀራል ተብሏል።የምርቶችን ሎጂስቲክስ በማቀላጠፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ የላቀ ሚና ይኖረዋል ነው የተባለው።
Tags Cloud
Latest Posts
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የማኔጅመንት አባላት የማሪታይም እና ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት ሲስተም ( MLMS) (Inception Report) ገመገመ::
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የዘመናዊ የላብራቶሪ አገልግሎት ማቋቋሚያ ጥናት ረቂቅ ሪፓርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ
- በባቡር አገልግሎት ሎጂስቲክስን ለማቀላጠፍ የተፈጠረ ተጨማሪ አቅም
- በሎጂስቲክ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ አካላት አሰራራቸውን በማዘመን የላቀ አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ ገለፁ፤
- ባለስልጣኑ የሎጀስቲክ አገልግሎትን በማሳለጥ አበረታች ተግባር እያከናወነ ይገኛል — ቋሚ ኮሚቴው
















Leave a Reply