የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር ወስጥ እንዲደርሱ በማድረግ የወደብ ወጪን ያስቀራል ተብሏል።የምርቶችን ሎጂስቲክስ በማቀላጠፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ የላቀ ሚና ይኖረዋል ነው የተባለው።
Tags Cloud
There’s no content to show here yet.
Latest Posts
- የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዲጂታል ስርዓትን በመተግበር ረገድ የተሻለ ስራ አከናውኗል::
- የከተማ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቢሾፍቱ የሚገኘው የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክስ አካዳሚ ላይ የመስክ ምልከታ አደረገ።
- (no title)
- የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክስ አካዳሚ 42 ኦፊሰሮችን አስመረቀ::
- እንደ ተቋም አሁን ያለንበት ወቅት በርካታ ተደራራቢ ሀላፊነቶች ወደ እኛ የሚመጡበት ሰዓት ላይ የምንገኝ በመሆኑ ለተጨማሪ ስራ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል::