
የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር ወስጥ እንዲደርሱ በማድረግ የወደብ ወጪን ያስቀራል ተብሏል።የምርቶችን ሎጂስቲክስ በማቀላጠፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ የላቀ ሚና ይኖረዋል ነው የተባለው።
Tags Cloud
There’s no content to show here yet.
Latest Posts
- “የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በሀገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የISO 9001-2015 ሠርተፊኬሽን ለማግኘት በተሻለ ቁመናና ዝግጅት ላይ መሆኑ ተገለፀ
- በቀላሉ የሚበላሹ የግብርና ምርቶችን ማቆያ የቀዝቃዛ መጋዘንና ማጓጓዣ የአሠራር ሥርዓትን አስመልክቶ በተካሄደ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ ፡፡
- የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ስርዓት የምረቃ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
- የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና የሎጅስቲክስ አቅርቦት ሰንሰለት አስተዳደር የትምህርት እና ምርምር መርሀግብር የሚያካሂዱ ዩኒቨርስቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ተካሄደ።