አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር ወስጥ እንዲደርሱ በማድረግ የወደብ ወጪን ያስቀራል ተብሏል።የምርቶችን ሎጂስቲክስ በማቀላጠፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ የላቀ ሚና ይኖረዋል ነው የተባለው።
Tags Cloud
Latest Posts
- በባቡር አገልግሎት ሎጂስቲክስን ለማቀላጠፍ የተፈጠረ ተጨማሪ አቅም
- በሎጂስቲክ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ አካላት አሰራራቸውን በማዘመን የላቀ አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ ገለፁ፤
- ባለስልጣኑ የሎጀስቲክ አገልግሎትን በማሳለጥ አበረታች ተግባር እያከናወነ ይገኛል — ቋሚ ኮሚቴው
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ስነ ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት ላይ ስልጠና ወሰዱ
- በስፋቱና በኮንቴይነር የማንቀሳቀስ አቅሙ ከፍተኛ የሆነው የሞጆ ደረቅ ወደብ በቅርቡ ይመረቃል!
















Leave a Reply