የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ።የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር ወስጥ እንዲደርሱ በማድረግ የወደብ ወጪን ያስቀራል ተብሏል።የምርቶችን ሎጂስቲክስ በማቀላጠፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ የላቀ ሚና ይኖረዋል ነው የተባለው።
Tags Cloud
There’s no content to show here yet.
Latest Posts
- ሁለተኛው “ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2025” ዓውደ ርዕይ እና ፎረም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር በደማቅ ስነስርዓት ተከፈተ::
- በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፓርት ጉዳዮች ቋማ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን ተገኝቶ የስራ እንቅስቃሴን ገመገመ።
- የኢትዮጵያ ፓርት ኮሚዩኒቲ ሲሰተም ለማበልፀግ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናወነ::
- በሎጂስቲክስ ዘርፍ ስልጠና የወሰዱ ወጣት ሴት ኢትዮጵያውያን ስልጠናውን በማጠናቀቅ ተመረቁ::
- ሁለተኛው ምዕራፍ የሎጂስቲክ ማስተር ኘላን ጥናት ተጀመረ::