Ethiopian Maritime Authority

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን

“የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በሀገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ በሀገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ መወጣቱን ገልፀዋል። የኢፌዲሪ…

Read More
በቀላሉ የሚበላሹ የግብርና ምርቶችን ማቆያ የቀዝቃዛ መጋዘንና ማጓጓዣ የአሠራር ሥርዓትን አስመልክቶ በተካሄደ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ ፡፡

ሚያዚያ 07 ቀን 2017 ዓ.ም. (ኢማባ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከኪንግደም ኦፍ ኔዘርላንድ ጋር በመተባበር ኩል ፖርት አዲስ በሚል ስያሜ በሞጆ…

Read More
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና የሎጅስቲክስ አቅርቦት  ሰንሰለት አስተዳደር   የትምህርት እና ምርምር መርሀግብር   የሚያካሂዱ  ዩኒቨርስቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ተካሄደ።

ሚያዝያ 2/2017 ዓም(ትሎሚ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና የሎጅስቲክስ (Logistics) እና አቅርቦ ት ሰንሰለት አስተዳደር (Supply Chain Management)…

Read More
የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን እና አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ  የማሪታይም አካዳሚ ለመክፈት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፤

መጋቢት19፣2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ ጋር የማሪታይም አካዳሚ ለመክፈት የሚያችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። በኢትዮጵያ የማሪታይም…

Read More
ኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ለሶስት ተጨማሪ ኩባንያዎች የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ ፈቃድ ሰጠ።

መጋቢት 5፣ 2017ዓ.ም የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን በገቢ እና ወጭ ንግድ እንቅስቃሴ ተጽዕኖ በማድረግ የአገሪቱን የሎጅሰቲከስ አሰራር ያሳድጋሉ ለተባሉ እና ባለስልጣን…

Read More