መጋቢት19፣2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ ጋር የማሪታይም አካዳሚ ለመክፈት የሚያችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

በኢትዮጵያ የማሪታይም አካዳሚን ቁጥር ለመጨመር እና ባህረኞች አሰልጥኖ ወደ ገበያው ለማቅረብ እንደሚያግዝም ተገልጿል።

Source: Ethiopian Maritime Authority Official Telegram Group

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *