
መጋቢት19፣2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ ጋር የማሪታይም አካዳሚ ለመክፈት የሚያችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
በኢትዮጵያ የማሪታይም አካዳሚን ቁጥር ለመጨመር እና ባህረኞች አሰልጥኖ ወደ ገበያው ለማቅረብ እንደሚያግዝም ተገልጿል።


Source: Ethiopian Maritime Authority Official Telegram Group