ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከመጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ አቶ አብዱልበር ሸምሱን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው መሾማቸውን አሳውቀዋል፡፡
አቶ አብዱልበር ሸምሱ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት ባለሥልጣን መ/ቤቱን ከጥር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምረው በመሾም በዋና ዳይሬክተርነት ሲያገለግሉ የነበሩትን ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ በመተካት ነው።
የባለሥልጣን መ/ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ለአቶ አብዱልበር ሸምሱ የተቋማችን ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመሾምዎ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንልዎ ይመኛሉ፡
I need to to thank you for this great read!! I absolutely enjoyed every little bit of it.
I have you book marked to check out new stuff you post…
My family members all the time say that I am killing my time
here at web, however I know I am getting knowledge daily by
reading thes nice content.
Wow! At last I got a webpage from where I be capable
of actually take useful information regarding my study and knowledge.
Link exchange is nothing else however it is just placing
the other person’s website link on your page at suitable place and other
person will also do similar in favor of you.