April 14, 2024

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከመጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ አቶ አብዱልበር ሸምሱን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው መሾማቸውን አሳውቀዋል፡፡

አቶ አብዱልበር ሸምሱ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት ባለሥልጣን መ/ቤቱን ከጥር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምረው በመሾም በዋና ዳይሬክተርነት ሲያገለግሉ የነበሩትን ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ በመተካት ነው።

የባለሥልጣን መ/ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ለአቶ አብዱልበር ሸምሱ የተቋማችን ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመሾምዎ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንልዎ ይመኛሉ፡

4 thoughts on “አቶ አብዱልበር ሸምሱ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ ተሾሙ፡፡

  1. Link exchange is nothing else however it is just placing
    the other person’s website link on your page at suitable place and other
    person will also do similar in favor of you.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *