
ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።
ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።

በዚህ መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ እንደገለፁት:- በአትሌቲክሱ ዘርፍ የተገኘው ድል እና በትብብር የመስራት መንፈስ እኛም ወደ እራሳችን በማምጣት ከዚህ ትምህርት ወስደን በትብብር ስራን በመስራት ኃላፊነታችንን እንወጣ ሲሉ አሳስበዋል። አትሌቶቻችን ሀገራችንን ለዚህ ድል ስላበቋትም እናመሰግናለን ብለዋል።
መርሃ ግብሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ “አንድ ሆነን እንስራ፤ ኢትዮጵያ ታሸንፍ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
Some Useful links
Tags Cloud
There’s no content to show here yet.
Latest Posts
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፓርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ስለተቋሙ የግንዛቤ ማሰጨበጫ መድረክ አደረገ::
- አማራጭ ወደቦችን ለመጠቀም የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ::
- የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ወቅታዊና የሎጂስቲክስ አቅምን ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ተገለጸ
- በመልቲ ሞዳል ትራንሰፖርት ኦፕሬተርነት መሳተፍ ለሚፈልጉ ድርጅቶች ለ 2ኛ ጊዜ የወጣ የጥሪ ማስታወቂያ
- Djibouti’s new port scheme excludes Ethiopia from the mix