ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።

በዚህ መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ እንደገለፁት:- በአትሌቲክሱ ዘርፍ የተገኘው ድል እና በትብብር የመስራት መንፈስ እኛም ወደ እራሳችን በማምጣት ከዚህ ትምህርት ወስደን በትብብር ስራን በመስራት ኃላፊነታችንን እንወጣ ሲሉ አሳስበዋል። አትሌቶቻችን ሀገራችንን ለዚህ ድል ስላበቋትም እናመሰግናለን ብለዋል።
መርሃ ግብሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ “አንድ ሆነን እንስራ፤ ኢትዮጵያ ታሸንፍ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
Some Useful links
Tags Cloud
Latest Posts
- በባቡር አገልግሎት ሎጂስቲክስን ለማቀላጠፍ የተፈጠረ ተጨማሪ አቅም
- በሎጂስቲክ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ አካላት አሰራራቸውን በማዘመን የላቀ አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ ገለፁ፤
- ባለስልጣኑ የሎጀስቲክ አገልግሎትን በማሳለጥ አበረታች ተግባር እያከናወነ ይገኛል — ቋሚ ኮሚቴው
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ስነ ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት ላይ ስልጠና ወሰዱ
- በስፋቱና በኮንቴይነር የማንቀሳቀስ አቅሙ ከፍተኛ የሆነው የሞጆ ደረቅ ወደብ በቅርቡ ይመረቃል!






Leave a Reply