ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።
ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።

በዚህ መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ እንደገለፁት:- በአትሌቲክሱ ዘርፍ የተገኘው ድል እና በትብብር የመስራት መንፈስ እኛም ወደ እራሳችን በማምጣት ከዚህ ትምህርት ወስደን በትብብር ስራን በመስራት ኃላፊነታችንን እንወጣ ሲሉ አሳስበዋል። አትሌቶቻችን ሀገራችንን ለዚህ ድል ስላበቋትም እናመሰግናለን ብለዋል።
መርሃ ግብሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ “አንድ ሆነን እንስራ፤ ኢትዮጵያ ታሸንፍ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
Some Useful links
Tags Cloud
Latest Posts
- በስፋቱና በኮንቴይነር የማንቀሳቀስ አቅሙ ከፍተኛ የሆነው የሞጆ ደረቅ ወደብ በቅርቡ ይመረቃል!
- ሁለተኛው “ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2025” ዓውደ ርዕይ እና ፎረም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር በደማቅ ስነስርዓት ተከፈተ::
- በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፓርት ጉዳዮች ቋማ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን ተገኝቶ የስራ እንቅስቃሴን ገመገመ።
- የኢትዮጵያ ፓርት ኮሚዩኒቲ ሲሰተም ለማበልፀግ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናወነ::
- በሎጂስቲክስ ዘርፍ ስልጠና የወሰዱ ወጣት ሴት ኢትዮጵያውያን ስልጠናውን በማጠናቀቅ ተመረቁ::