ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም የባለስልጣኑ አመራር እና ሰራተኞች በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻኘዮና ሀገራችንን ለድል ላበቋት አትሌቶቻችን የምስጋና መርሃግብር አድርገዋል።

በዚህ መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ እንደገለፁት:- በአትሌቲክሱ ዘርፍ የተገኘው ድል እና በትብብር የመስራት መንፈስ እኛም ወደ እራሳችን በማምጣት ከዚህ ትምህርት ወስደን በትብብር ስራን በመስራት ኃላፊነታችንን እንወጣ ሲሉ አሳስበዋል። አትሌቶቻችን ሀገራችንን ለዚህ ድል ስላበቋትም እናመሰግናለን ብለዋል።
መርሃ ግብሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ “አንድ ሆነን እንስራ፤ ኢትዮጵያ ታሸንፍ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
Some Useful links
Tags Cloud
Latest Posts
- በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል አምራቾች የሚያነሷቸውን ችግሮች መሰረት ያደረገ ዘላቂ ስራ መስራት ያስፈልጋል /አምባሳደር ግርማ ብሩ/
- መንግሥት የሎጂስቲክስ ዘርፉን በማዘመን የገቢና የወጪ ንግድን ቀልጣፋ በማድረግ የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ ነው::
- ሁለተኛው ምዕራፍ የሎጂስቲክ ማስተር ኘላን የጥናት ሪፓርት በባለድርሻ አካላት ተገመገመ::
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን በEQA ባለሙያዎች የተካሄደውን የጥራት ግምገማ በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ::
- የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የማኔጅመንት አባላት የማሪታይም እና ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት ሲስተም ( MLMS) (Inception Report) ገመገመ::






Leave a Reply